የመቻል ጤና እግር ኳስ ቡድን ዳግሚዊ ሚኒልክ ሆስፒታልን 3ለ0 አሸነፈ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም

በአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስፖርት ለሁሉም አዘጋጅነት እየተሳተፈ የሚገኘው የመቻል ጤና እግር ኳስ ቡድን የዳግማዊ ሚኒልክ ሆስፒታልን 3ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

የማሸነፊያ ጎሎቹን አምሳ አለቃ በሃይሉ አለባቸው ፣ አስር አለቃ ምህረትኣብ ማቲዮስ እና መሠረታዊ ወታደር እስክንድር ሰለሞን አስቆጥረዋል።

በሁለት ምድብ ተከፍሎ እየተካሄደ በሚገኘው የአንደኛ ዲቪዚዮን የጤና እግር ኳስ ቡድን መቻል ምድቡን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።

የመቻል ጤና እግር ኳስ ቡድን ካደረጋቸው ሰባት የምድብ ጨዋታዎች አምስቱን አሸንፎ ሁለቱን አቻ በመለያየት 17 ነጥብ እና 20 ተጨማሪ ጎል በመያዝ ምድቡን በአንደኝነት ማጠናቀቅ ችሏል።

የጤና እግር ኳስ ቡድን ከተለያዩ የመከላከያ ሠራዊት ክፍሎች ተወጣጥተው በመቻል ስፖርት ክለብ ደጋፊነት ተቋሙን በመወከል በኢፌዴሪ ባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር እና በአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሚያዘጋቻቸው ውድድሮች ላይ በመሳተፍ ውጤቶችን እያስመዘገበ ይገኛል።

የመቻል ጤና እግር ኳስ ቡድን ያለፈውን አመት በተወዳደረባቸው ሶስት ውድድሮች ሁሉንም ዋንጫዎችን በማሸነፍ የተቋሙን ስም ማስጠራት ችሏል።

ዘጋቢ ገረመው ጨሬ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ

https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629…

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም

https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ

https://www.facebook.com/fdredefense.official

ማስታወቂያ

No Posts Found

ክንውን

1
2
3
4
5
previous arrow
next arrow

ወቅታዊ አጀንዳ

s
ሠላምን በማፅናት ዕድገትና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት  እየተሰራ ነው። ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲዎስ 
IMG_20250502_114207_631
ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር  ለመስራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።
IMG_20250416_093208_823
የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሩዋንዳ የስራ ጉብኝት አደረጉ።
j,shuma
አመራር በትንሽ ኪሳራ ትልቅ ድል ማስመዝገብ የሚችለው ራሱን በማብቃት ዘመናዊ ሠራዊት ሲገነባ ነው። ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ
IMG_20250409_161558_051
የሚዲያ ስራችን በሠራዊታችን ተልዕኮና ግዝፈት ልክ መቃኘት ይኖርበታል።ሜጀር ጄኔራል እንዳልካቸው ወልደ ኪዳን
one
ስልጠና የመከላከያ ሠራዊቱን ሁለንተናዊ ብቃት በማሳደግ በኩል የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ ነው  :-ሌተናል ጀኔራል አጫሉ ሸለመ

ስፖርት

s
ሠላምን በማፅናት ዕድገትና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት  እየተሰራ ነው። ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲዎስ 
IMG_20250502_114207_631
ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር  ለመስራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።
IMG_20250416_093208_823
የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሩዋንዳ የስራ ጉብኝት አደረጉ።
j,shuma
አመራር በትንሽ ኪሳራ ትልቅ ድል ማስመዝገብ የሚችለው ራሱን በማብቃት ዘመናዊ ሠራዊት ሲገነባ ነው። ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ
IMG_20250409_161558_051
የሚዲያ ስራችን በሠራዊታችን ተልዕኮና ግዝፈት ልክ መቃኘት ይኖርበታል።ሜጀር ጄኔራል እንዳልካቸው ወልደ ኪዳን
one
ስልጠና የመከላከያ ሠራዊቱን ሁለንተናዊ ብቃት በማሳደግ በኩል የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ ነው  :-ሌተናል ጀኔራል አጫሉ ሸለመ

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።

ማህበራዊ ሚዲያ