ብቃት ያላቸው ተተኪ ጀማሪ መኮንኖችን የማፍራቱ ጥረት ተጠናክሮ ቀጥሏል

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም

ብቃት ያላቸው ተተኪ ጀማሪ መኮንኖችን የማፍራቱ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉን የሁርሶ አጭር ኮርስ ዕጩ መኮንን አዛዥ ኮሎኔል ከድር ጫጮ ተናግረዋል።

በመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ የሁርሶ አጭር ኮርስ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለመኮነንነት የሚያበቁ ስልጠናዎችን በመስጠት ብቁ ጀማሪ መኮንኖችን የማፍራቱን ጥረት አጠናክሮ መቀጠሉን የትምህርት ቤቱ አዛዥ ኮሎኔል ከድር ጫጮ ገልፀዋል ።

የአጭር ኮርስ ዕጩ መኮንን ትምህርት ቤት አዛዥ ኮሎኔል ከድር ጫጮ እንዳሉት ፣ የዕጩ መኮንኖችን የስልጠና ካሪኩለም አንዴ ብቻ ተቀርፆ የሚቀመጥ ባለመሆኑ ካሪኩለሙን በየጊዜው በማሻሻልና ጊዜውን የዋጀ  ስልጠና መሥጠት እየተቻለ ነው።

ዕጩ መኮንኖቹ ስልጠናቸውን አጠናቀው ሲወጡ የሚመሩትን ሠራዊት ማሰልጠንና ለግዳጅ ለማዘጋጀት የሚያስችል እውቀት እንዲጨብጡ ይደረጋል ያሉት አዛዡ በየትኛውም ጊዜና ሁኔታ የሚሰጣቸውን ውስብስብ ግዳጅ ሁሉ በድል የሚፈፅሙበትን ወታደራዊ ችሎታም እንዲጎናፀፉ ይደረጋል ብለዋል።

የአጭር ኮርስ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት አዛዥ ኮሎኔል ከድር ሰልጣኞች በራሳቸው ጥረትና እውቀት የመሰብሰቢያ አደራሽ መገንባታቸውንም ገልፀዋል።

ሰልጣኞቹ የመማር ማስተማር ሂደቱ ምቹና የተሳለጠ እንዲሆን በግቢው ውስጥ እሳር ከመትከል ጀምሮ ግቢውን ውብ ፣ማራኪና አስደሳች ለማደረግ በፈጠራ የታገዙ የተለያዩ ስራዎችን እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።

በበላቸው ክንዴ

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ

https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም 

https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ

https://www.facebook.com/fdredefense.official

ማስታወቂያ

No Posts Found

ክንውን

1
2
3
4
5
previous arrow
next arrow

ወቅታዊ አጀንዳ

IMG_20250620_160750_199
ኢትዮጵያና አሜሪካ በሠላምና በፀጥታ ጉዳይ በጋራ የመስራት ልምዳቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ።
IMG_20250620_202021_755
ኢትዮጵያ ለቀጠናው ሰላምና ደህንነት የምትወጣውን በጎ ሚና አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለፀ።
IMG_20250622_130413_910
ሠራዊቱ የታጠቀውን የዘመኑን ቴክኖሎጂ በወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች በጥናትና ምርምር ማሳደግ ይገባል
IMG_20250615_181715_464
የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከሠጡት ማብራሪያ እና በምዕራብ ዕዝ ኮር ምሥረታ ላይ ካደረጉት ንግግር የተወሰደ፦
IMG_20250615_143244_103
ሠራዊቱ አስተማማኝ የሀገር ደጀንነቱን በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል   ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን
IMG_20250615_125428_873
የመከላከያ ሠራዊት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ እውን እንዲሆን ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ ነው

ስፖርት

IMG_20250620_160750_199
ኢትዮጵያና አሜሪካ በሠላምና በፀጥታ ጉዳይ በጋራ የመስራት ልምዳቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ።
IMG_20250620_202021_755
ኢትዮጵያ ለቀጠናው ሰላምና ደህንነት የምትወጣውን በጎ ሚና አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለፀ።
IMG_20250622_130413_910
ሠራዊቱ የታጠቀውን የዘመኑን ቴክኖሎጂ በወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች በጥናትና ምርምር ማሳደግ ይገባል
IMG_20250615_181715_464
የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከሠጡት ማብራሪያ እና በምዕራብ ዕዝ ኮር ምሥረታ ላይ ካደረጉት ንግግር የተወሰደ፦
IMG_20250615_143244_103
ሠራዊቱ አስተማማኝ የሀገር ደጀንነቱን በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል   ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን
IMG_20250615_125428_873
የመከላከያ ሠራዊት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ እውን እንዲሆን ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ ነው

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።

ማህበራዊ ሚዲያ