የመከላከያ ሠራዊቱ ውስብስብ ፈተናዎችን እያሸነፈና በፅናት እያለፈ የሀገርን ሉዓላዊነት አስከብሯል።

  ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ  የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. መከላከያ ሠራዊቱ በየጊዜው የሚፈጠሩ ውስብስብ ፈተናዎችን እያሸነፈና በፅናት እያለፈ የሀገሩን ሉዓላዊነት አስከብሮ አስቀጥሏል ሲሉ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር…

Continue Readingየመከላከያ ሠራዊቱ ውስብስብ ፈተናዎችን እያሸነፈና በፅናት እያለፈ የሀገርን ሉዓላዊነት አስከብሯል።

ሴት የሠራዊት አባላት በአመራር ሰጪነታቸው ብቁ መሆን እንዳለባቸው ተገለፀ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 27 ቀን 2017 ዓ.ም በደቡብ ዕዝ አዘጋጅነት ከዕዝ ስታፍ፣ ከኮር እንዲሁም፣ ከክፍለጦር ለተውጣጡ ሴት የሠራዊት አባላት በወታደራዊ አመራርነት ሚና እና ክህሎት ብሎም በስርዓተ ፆታ አቅም ግንባታ…

Continue Readingሴት የሠራዊት አባላት በአመራር ሰጪነታቸው ብቁ መሆን እንዳለባቸው ተገለፀ።

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ለሶማሊያ ህዝብ ውድ ህይወቱን ከፍሏል ህዝባዊነቱንም አሳይቷል።

የኢፌዲሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 28 ቀን 2017 ዓ.ም የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ከልል መንግስት የሴክተር 3 ዋና አዛዥ ሆነው ለቆዩት ብርጋዲየር ጀኔራል በስፋት ፈንቴ እና ለአዲሱ የሴክተር 3 ዋና አዛዥ ብርጋዲየር…

Continue Readingየኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ለሶማሊያ ህዝብ ውድ ህይወቱን ከፍሏል ህዝባዊነቱንም አሳይቷል።

ራሱን የነዘመነ ቡድን ብሎ የሚጠራው ፅንፈኛ ለሰሜን ሜጫ አስተዳደር እጅ ሰጠ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 28 ቀን 2017 ዓ.ም መንግስት ያስተላለፈውን የሰላም ጥሪ በመቀበል ከነ ሙሉ ትጥቃቸው እጃቸውን የሰጡት 12 በሰሜን ጎጃም  ጫካ ገብተው የነበሩ አመራሮች ናቸው። እጅ በሰጠው ቡድን ስር…

Continue Readingራሱን የነዘመነ ቡድን ብሎ የሚጠራው ፅንፈኛ ለሰሜን ሜጫ አስተዳደር እጅ ሰጠ።

ዕዙ ለሁለት ወራት ያሰለጠናቸዉን አመራሮች አስመረቀ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 18 ቀን 2017 ዓ.ም የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ለሁለት ወራት ያሰለጠናቸዉን የዕዙ እና የሪፐፕሊካን ጥበቃ ሃይል የሻምበል እና የሻለቃ አመራሮች ያስመረቀ ሲሆን በምረቃ ስነ-ስርዓቱም የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ…

Continue Readingዕዙ ለሁለት ወራት ያሰለጠናቸዉን አመራሮች አስመረቀ

ጦርነትን ለማሸነፍ የስነ-ልቦና ዝግጁነት ወሳኝ መሆኑን ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ተናገሩ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጦርነትን ለማሸነፍ የስነ-ልቦና ዝግጁነት ወሳኝ ነው ሲሉ የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ተናገሩ። ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ በሰሜን…

Continue Readingጦርነትን ለማሸነፍ የስነ-ልቦና ዝግጁነት ወሳኝ መሆኑን ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ተናገሩ።

ጤና ይሥጥልን ጥቂት ሥለጤናዎ ለጉንፋን ህመም ቀላል መፍትሄዎች በዝግጅት ክፍሉ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም አብዛኛዉ የጉንፋን ህመም ያላቸዉ ሰዎች የህክምና ባለሙያ ማየት ሳያስፈልጋቸዉ በቤታቸዉ ሆነዉ እራሳቸዉን ማከም ይችላሉ፡፡ እንፋሎት መታጠን ፎጣ/ማንኛዉንም ነገር ጭንቅላትዎ ላይ በመሸፈን እየፈላ…

Continue Readingጤና ይሥጥልን ጥቂት ሥለጤናዎ ለጉንፋን ህመም ቀላል መፍትሄዎች በዝግጅት ክፍሉ

117ኛ ሀገር አቀፍ የመከላከያ ሰራዊት ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።

117ኛ ሀገር አቀፍ የመከላከያ ሰራዊት ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው። አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት 117ኛውን የሀገር መከላከያ ቀን በዓልን ባሳዩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ…

Continue Reading117ኛ ሀገር አቀፍ የመከላከያ ሰራዊት ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።

ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በ1960 በቀድሞዋ የቤልጂየም ኮንጎ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይልን ለመቀላቀል ከመነሳታቸው በፊት የኢትዮጵያ ወታደሮችን ሲጎበኙ። በተባበሩት መንግስታት ጨዋነት

Continue Readingቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በ1960 በቀድሞዋ የቤልጂየም ኮንጎ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይልን ለመቀላቀል ከመነሳታቸው በፊት የኢትዮጵያ ወታደሮችን ሲጎበኙ። በተባበሩት መንግስታት ጨዋነት