የተለያዩ የመኪና መለዋወጫዎች

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መስከረም 06 ቀን 2017 ዓ.ም

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ወረዳ አንድ ክፍለ ጦር በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ እርምጃ መውሰዱን መቶ አለቃ አለልኝ ፀሃዬ ተናግረዋል። በጥፋት ቡድኑ ላይ በተወሠደ እርምጃ ህዝብ ሲያግትና ሲዘርፍ የነበረውን ቡድን መምታት መቻሉንም ገልፀዋል።

የተወሰደው እርምጃ ለህብረተሰቡ ጥሩ እፎይታን የሚፈጥር መሆኑን የገለፁት መቶ አለቃ አለልኝ ሠራዊቱ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህብረተሠቡ አሥፈላጊውን ጥቆማ በመሥጠት እና የሸኔ ቡድን እንዲመታ በማድረጉ ረገድ ከፍተኛ አሥተዋፅኦ እያደረገ ሥለመሆኑም አሥረድተዋል።

መቶአለቃ አለልኝ በሠላም እጁን የሚሠጥ ሸኔን ሠራዊቱ በእንክብካቤ እንደሚይዝ ገልፀው እጁን ለመሥጠት ዝግጁ ያልሆነውን ግን አድኖ የመምታት ሥራውን እንደሚቀጥል ገልፀዋል።

ዘጋቢ አለባቸው ዳኜ

ፎቶ ግራፍ ሲሳይ ነጋሽ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ

https:///channel/UCgcF4HWzgNZRsmMlUlb8ebQ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም

https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ

https://www.facebook.com/fdredefense.official

ወቅታዊ አጀንዳ

33
ኮሌጆች እና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች የተቋሙን ዝግጁነት የሚያጠናክር ውጤታማ ስራዎችን ሠርተዋል።
32
ተቋሙን የሚመጥን ሎጀስቲክሳዊ ስራ ከምንጊዜውም በላይ እየተሠራ ነው፡፡ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤል
31
ቆራጥና ግዳጁን በጀግነት የሚፈፅም መሪና ሠራዊት ማፍራት ተችሏል።     ሌተናል ጀኔራል ሰለሞን ኢተፋ
30
የውጭ ጠላቶቻችን ኢትዮጵያን አቅም የሌላትና ደካማ ሀገር ለማድረግ ከመስራት አይቆጠቡም   ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
29
የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የሚጠበቅበትን ተልዕኮ በውጤት እየፈፀመ መሆኑ ተገለፀ።
28
ዕዙ የተሰጠውን ሀገራዊ ተልዕኮ ከምንጊዜውም በላይ በውጤታማነት እየተወጣ ይገኛል።     ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት

ስፖርት

33
ኮሌጆች እና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች የተቋሙን ዝግጁነት የሚያጠናክር ውጤታማ ስራዎችን ሠርተዋል።
32
ተቋሙን የሚመጥን ሎጀስቲክሳዊ ስራ ከምንጊዜውም በላይ እየተሠራ ነው፡፡ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤል
31
ቆራጥና ግዳጁን በጀግነት የሚፈፅም መሪና ሠራዊት ማፍራት ተችሏል።     ሌተናል ጀኔራል ሰለሞን ኢተፋ
30
የውጭ ጠላቶቻችን ኢትዮጵያን አቅም የሌላትና ደካማ ሀገር ለማድረግ ከመስራት አይቆጠቡም   ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
29
የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የሚጠበቅበትን ተልዕኮ በውጤት እየፈፀመ መሆኑ ተገለፀ።
28
ዕዙ የተሰጠውን ሀገራዊ ተልዕኮ ከምንጊዜውም በላይ በውጤታማነት እየተወጣ ይገኛል።     ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።

ማህበራዊ ሚዲያ