የኢንስፔክሽን ቡድኑ የሠላም አሥከባሪውን ሻለቃ የዝግጁነት ሁኔታ አረጋግጧል።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 07 ቀን 2016 ዓ.ም

በአትሚስ የሴክተር 3 ኢንስፔክሽን ኃላፊ አቶ ጀምስ ነካሻ የ2024 የመጀመሪውን ሩብ ዓመት የሰራዊቱን ዝግጁነት ለማረጋገጥ በተደረገው ኢንስፔክሽን ሠላም አሥከባሪ ሻለቃው በጥሩ አቋም ላይ እንደሚገኝ አረጋግጧል።

ከጀግኖች ኢትዮጵያዊያን ጋር በመስራቴ ደስተኛ ነኝ ኢትዮጵያዊያን መዋጋት ጠላትን ማንበርከክና ማሽነፍ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ በአትሚስ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ የተሳካ እንዲሆን ለሱማሊያ ህብረተሰብ መስዋዕትነት እየከፈሉ የሚገኙ ናቸው ሲሉ መሥክረዋል።

ሠራዊቱ ለተልዕኮ ስኬት ቅድሚያ በመስጠት ንብረቶቹ ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የረጃም ጊዜ እንክብካቤና ጥንቃቄ እንደሚያደርግ ማሳያ ነው ተልዕኮውን ለመወጣት የሚረዳውን ንብረቶች በመንከባከብም አርአያ ነው ብለዋል።

የሴክተር 3 ሰላም ማስከበር ኢንስፔክሽን ቡድን መሪ ሌተናል ኮሎኔል ግርማ ሽብሩ ሁሉም የሴክተሩ አባላት በተሰማሩበት በባይድዋ፣ በቡራካባ፣ በባርደሬ፣ በገብርሃሬ፣ በዲንሱር፣ በባርደሌ፣ በቡርዱቦና በቀንሳ ሃደሬ አካባቢዎች የኢትዮጵያ ሠላም አሥከባሪ ሻለቃ ዝግጁነት የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።

የሴክተር 3 ጥገና ኃላፊ ሻምበል መንግስቱ ማቲዎስ በክፍላችን የሚገኙት ሞያተኞች ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ እንደ ወታደር የአትሚስን አህጉራዊ ተልዕኮ ለመፈፀም መንግስትና ህዝብ የሰጠንን አደራ እየተወጣን የተበላሹ ተሸከርካሪዎችንና ማሽነሪዎችን በመጠገን ለማንኛውም ግዳጅ ዝግጁ ነን ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ዘጋቢ ሠመረ እሸቱ

ፎቶግራፍ ከሻለቆች

ወቅታዊ አጀንዳ

j
ኢትዮጵያ በየዘመኑ በታሪካዊ ጠላቶች እና በውስጥ ባንዳዎች ብትፈተንም፤ ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ፍላጎታቸውን እያከሸፈው ይገኛል።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
m
የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የ71ኛ መተማ ኮርስ ዕጩ መኮንኖችን በደማቅ ስነ-ስርዓት አስመርቋል። 
af
የሎጂስቲክስና የኮሙኒዩኬሽን አቅም የሀገራትን ዕድገትና ተፅዕኖ የሚወስን መሠረታዊ ኃይል ነው።       ዶክተር አለሙ ስሜ
m
የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ የሀገራችንን አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
hu
የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን አሰመረቀ።
shu
ውትድርና ጀግንነትን እና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበገሩት በፅናት መቆምን ይጠይቃል፦       ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ

ስፖርት

j
ኢትዮጵያ በየዘመኑ በታሪካዊ ጠላቶች እና በውስጥ ባንዳዎች ብትፈተንም፤ ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ፍላጎታቸውን እያከሸፈው ይገኛል።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
m
የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የ71ኛ መተማ ኮርስ ዕጩ መኮንኖችን በደማቅ ስነ-ስርዓት አስመርቋል። 
af
የሎጂስቲክስና የኮሙኒዩኬሽን አቅም የሀገራትን ዕድገትና ተፅዕኖ የሚወስን መሠረታዊ ኃይል ነው።       ዶክተር አለሙ ስሜ
m
የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ የሀገራችንን አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
hu
የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን አሰመረቀ።
shu
ውትድርና ጀግንነትን እና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበገሩት በፅናት መቆምን ይጠይቃል፦       ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።