የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2016 ዓ.ሞ

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር የሰራዊት አባላት እና አመራሮች በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ባለው ደም ልገሳ መርሃ ግብር ላይ አንድም ኢትዮጵያዊ በደም እጥረት ምክንያት መሞት የለበትም በሚል መሪ ቃል በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ በሚገኘዉ ሆስፒታል ደም ለግሰዋል፡፡

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል የኮማንዶ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ኮሎኔል ነፃነት ሠራዊቱ የህዝብን ህይወት ለመጠበቅ ግዳጆችን መወጣቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ህዝባችን የእኛን እርዳታ እና እገዛ በሚፈልገበት ከጎኑ በመቆም አለኝታነታችንን እያረጋገጥን እንገኛለን ብለዋል፡፡

ዘጋቢ ሳላምላክ በላይ

ፎቶ ግራፍ ፍሬው ፈጠነ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ

https://youtube.com/channel/UCgcF4HWzgNZRsmMlUlb8ebQ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም

https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ

https://www.facebook.com/fdredefense.official

ወቅታዊ አጀንዳ

459536062_831065819215507_4410657575943274050_n
በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ።
454374083_804066598582096_3406642532223336083_n
የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡
abc
ኮሩ መቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው ጥሩ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት አከናወነ።
427607236_699733262348764_120258313837120306_n
የዓድዋ ድል መታሠቢያ የምረቃ ሥነ ሥርዓት
417445402_702105625444861_1029413189596409096_n
መብረቅ ክፍለጦር በወሰደው ርምጃ የሽብር ቡድኑ ዋና ዋና አመራሮቹ ተመቱ።
417425898_702151048773652_670848706258392325_n
ህገ-ወጥ የመሳሪያ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ከትትል ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

ስፖርት

459536062_831065819215507_4410657575943274050_n
በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ።
454374083_804066598582096_3406642532223336083_n
የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡
abc
ኮሩ መቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው ጥሩ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት አከናወነ።
427607236_699733262348764_120258313837120306_n
የዓድዋ ድል መታሠቢያ የምረቃ ሥነ ሥርዓት
417445402_702105625444861_1029413189596409096_n
መብረቅ ክፍለጦር በወሰደው ርምጃ የሽብር ቡድኑ ዋና ዋና አመራሮቹ ተመቱ።
417425898_702151048773652_670848706258392325_n
ህገ-ወጥ የመሳሪያ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ከትትል ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።

ማህበራዊ ሚዲያ