በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መስከረም 06 ቀን 2017 ዓ.ም

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ወረዳ አንድ ክፍለ ጦር በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ እርምጃ መውሰዱን መቶ አለቃ አለልኝ ፀሃዬ ተናግረዋል። በጥፋት ቡድኑ ላይ በተወሠደ እርምጃ ህዝብ ሲያግትና ሲዘርፍ የነበረውን ቡድን መምታት መቻሉንም ገልፀዋል።

የተወሰደው እርምጃ ለህብረተሰቡ ጥሩ እፎይታን የሚፈጥር መሆኑን የገለፁት መቶ አለቃ አለልኝ ሠራዊቱ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህብረተሠቡ አሥፈላጊውን ጥቆማ በመሥጠት እና የሸኔ ቡድን እንዲመታ በማድረጉ ረገድ ከፍተኛ አሥተዋፅኦ እያደረገ ሥለመሆኑም አሥረድተዋል።

መቶአለቃ አለልኝ በሠላም እጁን የሚሠጥ ሸኔን ሠራዊቱ በእንክብካቤ እንደሚይዝ ገልፀው እጁን ለመሥጠት ዝግጁ ያልሆነውን ግን አድኖ የመምታት ሥራውን እንደሚቀጥል ገልፀዋል።

ዘጋቢ አለባቸው ዳኜ

ፎቶ ግራፍ ሲሳይ ነጋሽ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ

https:///channel/UCgcF4HWzgNZRsmMlUlb8ebQ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም

https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ

https://www.facebook.com/fdredefense.official

ወቅታዊ አጀንዳ

459536062_831065819215507_4410657575943274050_n
በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ።
454374083_804066598582096_3406642532223336083_n
የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡
abc
ኮሩ መቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው ጥሩ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት አከናወነ።
427607236_699733262348764_120258313837120306_n
የዓድዋ ድል መታሠቢያ የምረቃ ሥነ ሥርዓት
417445402_702105625444861_1029413189596409096_n
መብረቅ ክፍለጦር በወሰደው ርምጃ የሽብር ቡድኑ ዋና ዋና አመራሮቹ ተመቱ።
417425898_702151048773652_670848706258392325_n
ህገ-ወጥ የመሳሪያ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ከትትል ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

ስፖርት

459536062_831065819215507_4410657575943274050_n
በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ።
454374083_804066598582096_3406642532223336083_n
የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡
abc
ኮሩ መቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው ጥሩ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት አከናወነ።
427607236_699733262348764_120258313837120306_n
የዓድዋ ድል መታሠቢያ የምረቃ ሥነ ሥርዓት
417445402_702105625444861_1029413189596409096_n
መብረቅ ክፍለጦር በወሰደው ርምጃ የሽብር ቡድኑ ዋና ዋና አመራሮቹ ተመቱ።
417425898_702151048773652_670848706258392325_n
ህገ-ወጥ የመሳሪያ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ከትትል ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።

ማህበራዊ ሚዲያ