ስፖርትና ሠራዊት የማይነጣጠሉ የአንድ ሳንቲም ገፅታዎች።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 28 ቀን 2017 ዓ.ም

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 28 ቀን 2017 ዓ.ም

ዛሬ ላይ የአለምን ህዝብ ወደ አንድ አካባቢ ያሰባሰበ መሠረታዊ ጉዳይ ነው ስፖርት። ስፖርት በሠራዊታችን ዘንድም የተለዬ ቦታ አለው። ከተፈለገው ግብ ለመድረስ፣ በአካል ብቃት ዳብሮ ለመገኘት፣ ግዳጅን በውጤት ለመፈፀም፣ ብቻ ሠራዊቱ ተልዕኮውን ቀለል አድርጎ በድል መፈፀም እንዲችል ስፖርት ዓይነተኛ ሚና አለው።

የእርስ በእርስ ዝምድናን ለማጠናከር፣ አሃዷዊ ፍቅርን ለማሣደግ፣ ግዳጅን በጋራ ለመወጣት፣ አብሮነትን ለማሥፋት ብቻ ስፖርት ለብዙ ነገሮች የሚረዳ በመሆኑ በሠራዊቱ ዘንድ በተለዬ መንገድ ትኩረት ተሠጥቶት የውድድር መድረኮች ይዘጋጃሉ በከፍተኛ ሞራል ውድድሮች ይካሄዳሉ።

ብቻም ሳይሆን እንደተቋም መከላከያን ወክለው ሊወዳደሩ የሚችሉ ብቃት ያላቸውን ስፖርተኞች ለመመልመልም ውድድሩ የራሱ የሆነ በጎ ገፅታ አለው።

ከውድድር በዘለለ በሠራዊቱ ዘንድ የሚካሄደው የዕለተ እረቡ የማሥ ስፖርትም ዘርፈ ብዙ አሥፈላጊነት ያለው በወዳጅነት ላይ የተመሠረቱ ውድድሮችን ለመፍጠር የሚያግዝ ነው።

የሠራዊቱ አባላትም ይህን ታሣቢ ያደረገ ከቁምነገሩ ጎን ለጎን እያዝናና አንድነትን የሚያጠናክር የእርስ በእርስ ውድድሮችን በእግር ኳስ ፣በመረብ ኳስ፣ በአትሌቲክስ፣ በገመድ ጉተታና በሌሎች የስፖርት ዓይነቶች ማካሄድ የዘወትር ተግባራቸው ነው።

በውብሸት ቸኮል

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ

https://www.facebook.com/fdredefense.official

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም 

https://www.facebook.com/fdredefense.official

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ

https://www.facebook.com/fdredefense.official

ወቅታዊ አጀንዳ

33
ኮሌጆች እና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች የተቋሙን ዝግጁነት የሚያጠናክር ውጤታማ ስራዎችን ሠርተዋል።
32
ተቋሙን የሚመጥን ሎጀስቲክሳዊ ስራ ከምንጊዜውም በላይ እየተሠራ ነው፡፡ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤል
31
ቆራጥና ግዳጁን በጀግነት የሚፈፅም መሪና ሠራዊት ማፍራት ተችሏል።     ሌተናል ጀኔራል ሰለሞን ኢተፋ
30
የውጭ ጠላቶቻችን ኢትዮጵያን አቅም የሌላትና ደካማ ሀገር ለማድረግ ከመስራት አይቆጠቡም   ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
29
የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የሚጠበቅበትን ተልዕኮ በውጤት እየፈፀመ መሆኑ ተገለፀ።
28
ዕዙ የተሰጠውን ሀገራዊ ተልዕኮ ከምንጊዜውም በላይ በውጤታማነት እየተወጣ ይገኛል።     ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት

ስፖርት

33
ኮሌጆች እና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች የተቋሙን ዝግጁነት የሚያጠናክር ውጤታማ ስራዎችን ሠርተዋል።
32
ተቋሙን የሚመጥን ሎጀስቲክሳዊ ስራ ከምንጊዜውም በላይ እየተሠራ ነው፡፡ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤል
31
ቆራጥና ግዳጁን በጀግነት የሚፈፅም መሪና ሠራዊት ማፍራት ተችሏል።     ሌተናል ጀኔራል ሰለሞን ኢተፋ
30
የውጭ ጠላቶቻችን ኢትዮጵያን አቅም የሌላትና ደካማ ሀገር ለማድረግ ከመስራት አይቆጠቡም   ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
29
የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የሚጠበቅበትን ተልዕኮ በውጤት እየፈፀመ መሆኑ ተገለፀ።
28
ዕዙ የተሰጠውን ሀገራዊ ተልዕኮ ከምንጊዜውም በላይ በውጤታማነት እየተወጣ ይገኛል።     ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።

ማህበራዊ ሚዲያ