ከጀግኖች አባቶቻችን የተረከብናትን ሀገር በጀግንነት ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።

ከጀግኖች አባቶቻችን የተረከብናትን ሀገር በጀግንነት  እናስቀጥላለን ሲሉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜጄር ጄኔራል ዋኘው አለሜ ተናግረዋል። ሜጄር ጄኔራል ዋኘው አለሜ በዕዙ ማሰልጠኛ ማዕከል ተገኘተው ስልጠና ላይ ከሚገኙ የሠራዊት…

Continue Readingከጀግኖች አባቶቻችን የተረከብናትን ሀገር በጀግንነት ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።

የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ የሠራዊቱን ዝግጁነት ለማረጋገጥ ሚናው ከፍተኛ ነው።   አቶ ጌታቸው ኃይለማርያም

በ2012 ዓ.ም እንደገና ወደ ስራ እንዲመለስ የተደረገው እና በአዲስ መልክ የተደራጀው የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ለሀገር በሚያበረክታቸው ወታደራዊና ኮሜርሻል ምርቶቹ አማካኝነት በ2017 ዓ.ም ከኮርፖሬሽን ወደ ግሩፕ ያደገ የሀገር ሀብት ነው።…

Continue Readingየመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ የሠራዊቱን ዝግጁነት ለማረጋገጥ ሚናው ከፍተኛ ነው።   አቶ ጌታቸው ኃይለማርያም

የኢትዮጵያን ክብርና ሉዓላዊነት በላቀ ብቃትና ዝግጁነት የማስጠበቅ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል –   ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ

የኢትዮጵያን ክብርና ሉአላዊነት በላቀ ብቃትና ዝግጁነት የማስጠበቅ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ገልፀዋል። ሌተናል ጄኔራል መሃመድ ተሰማ በየደረጃው ካሉ የዕዙ ከፍተኛ መኮንኖች ጋር በመምከር…

Continue Readingየኢትዮጵያን ክብርና ሉዓላዊነት በላቀ ብቃትና ዝግጁነት የማስጠበቅ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል –   ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ

ለምስራቅ ጉጂ ዞን ሠላም አሥተዋፅኦ ላበረከተው ኮር ዞኑ ምስጋና አቀረበ።

በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ጉጂ ዞን በሰላም እና ፀጥታ ሥራ ላይ ለተሰማራው የመከላከያ ሠራዊት ምስጋና እና እውቅና ሰጥቷል። የጉጂ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ብዙነህ፤ በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ቡድኖች ምክንያት ሕዝብ…

Continue Readingለምስራቅ ጉጂ ዞን ሠላም አሥተዋፅኦ ላበረከተው ኮር ዞኑ ምስጋና አቀረበ።

ምዕራብ ዕዝ ተልዕኮን በድል ለመወጣት የሚያሥችል ስልጠና እየሠጠ መሆኑ ተገለፀ።

ዕዙ በሚታወቅበት ጀግንነት ለማስቀጠል በቀጣይ የተሰጠውን ሀገራዊ ተልዕኮ በድል ለመወጣት ሁለገብ ስልጠናዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ ድጋፍ አገልግሎት ሜጄር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ ተናግረዋል። ጄኔራል መኮንኑ በምዕራብ ዕዝ…

Continue Readingምዕራብ ዕዝ ተልዕኮን በድል ለመወጣት የሚያሥችል ስልጠና እየሠጠ መሆኑ ተገለፀ።

ምስራቅ ዕዝ የሚሰጠውን ሀገራዊ ግዳጅ ለመወጣት ዝግጁ ነው   ሌተናል ጀኔራል መሀመድ ተሰማ

የምስራቅ ዕዝ አዛዥ እና የጎጃምና የደቡብ ጎንደር ጸጥታ ካውንስል ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል መሀመድ ተሰማ ከዕዙ አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ዋና አዛዡ በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደርና በጎጃም ዞኖች ተሰማርቶ ጽንፈኛውን አይቀጡ…

Continue Readingምስራቅ ዕዝ የሚሰጠውን ሀገራዊ ግዳጅ ለመወጣት ዝግጁ ነው   ሌተናል ጀኔራል መሀመድ ተሰማ

ተልዕኳችንን በማሳካት የኢትዮጵያን ልማት እና የህዝባችንን ሰላም እናረጋግጣለን     ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት

ተልዕኳችንን በማሳካት የኢትዮጵያን ልዕልና እና የህዝባችንን ሰላም እናረጋግጣለን ሲሉ የምዕራብ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት ተናግረዋል። አዛዡ ምዕራብ ዕዝ በተለያዩ ጊዜያት ፀረ-ሠላም ኃይሎች ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ለመበተን የጠነሰሱትን ሴራ…

Continue Readingተልዕኳችንን በማሳካት የኢትዮጵያን ልማት እና የህዝባችንን ሰላም እናረጋግጣለን     ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት

ኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 አመት በኋላ Defence Cooperation Agreement (DCA)  ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ለ2ተኛ ጊዜ ተፈራረሙ ።

የተደረገው ኢትዮጵያና ኬንያ እ.ኤ.አ 1963 ኬንያ ነፃነቷን ባገኘችበት ዓመት December 12, 1963 ከተፈራረሙበት በኋላ ለ2ተኛ ጊዜ መከላከያ ለመከላከያ የተደረገ ታላቅ ወታደራዊ ስምምነት ነው፡፡ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ክቡር ፊልድ…

Continue Readingኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 አመት በኋላ Defence Cooperation Agreement (DCA)  ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ለ2ተኛ ጊዜ ተፈራረሙ ።

መከላከያን ወቅቱ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ጋር አስማምቶ የማይደፈር ላደረጉት አካላት ምስጋና ይገባል     ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ

የመከላከያ ሠራዊትን ወቅቱ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ጋር አስማምቶ የማይደፈር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ለሰሩ አካላት ምስጋና ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር)…

Continue Readingመከላከያን ወቅቱ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ጋር አስማምቶ የማይደፈር ላደረጉት አካላት ምስጋና ይገባል     ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ

እኛ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እያለን ኢትዮጵያን መበተን አይታሠብም፦

ጄኔራል አበባው ታደሠ በምዕራብ ዕዝ ቴዎድሮስ ኮር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ለመታደም ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ የገቡት የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ በበዓሉ…

Continue Readingእኛ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እያለን ኢትዮጵያን መበተን አይታሠብም፦