የመቻል ጤና እግር ኳስ ቡድን የአንደኛ ዲቪዚዮን የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 30 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት አዘጋጅነት ከጥር 04 ቀን እስከ ግንቦት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ሲካሄድ የነበረው የአንደኛ ዲቪዚዮን በመቻል ሁለተኛ…

Continue Readingየመቻል ጤና እግር ኳስ ቡድን የአንደኛ ዲቪዚዮን የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።

በአለም አቀፉ ወታደራዊ ስፖርት ካውንስል ኢትዮጵያ 142ኛዋ አባል ሃገር ሆና ተመዘገበች።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከግንቦት 11/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው የአለም አቀፉ ወታደራዊ ስፖርት ካውንስል 80ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠናቋል። በዚህ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያን የወከለው ልዑካን ቡድን…

Continue Readingበአለም አቀፉ ወታደራዊ ስፖርት ካውንስል ኢትዮጵያ 142ኛዋ አባል ሃገር ሆና ተመዘገበች።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ.ም

በትጥቅም ሆነ በትጥቅ ግብዓቶች የመከላከያ ሠራዊቱን የዝግጁነት ደረጃ ለማሣደግ በውጤት እየሠራን ነው ሲሉ የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ሃይለማሪያም ተናገሩ ቆየት በሚል ስያሜው የመከላከያ ኢንጂነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን…

Continue Readingየኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ.ም

የቀድሞ የ20ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ስፖርተኞች እና የሠራዊት አባላት 80ኛ ዓመት መቻል ለ ኢትዮጵያ የጎዳና ሩጫ ላይ እንደሚሳተፉ አሥታወቁ።

የቀድሞ የ20ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ስፖርተኞች እና የሠራዊት አባላት 80ኛ ዓመት መቻል ለ ኢትዮጵያ የጎዳና ሩጫ ላይ እንደሚሳተፉ አሥታወቁ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሰኔ 17 ቀን 2016 ዓ.ም የቀድሞ 20ኛ ሜካናይዝድ…

Continue Readingየቀድሞ የ20ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ስፖርተኞች እና የሠራዊት አባላት 80ኛ ዓመት መቻል ለ ኢትዮጵያ የጎዳና ሩጫ ላይ እንደሚሳተፉ አሥታወቁ።