በማያቋርጥ የስልጠና ሂደት ያለፈ መሪ ድል አድራጊነት የዘወትር ተግባሩ ነው- ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና

የኢፌዲሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 18 ቀን 2017 ዓ.ም በማያቋርጥ የስልጠና ሂደት ያለፈ መሪ ድል አድራጊነት የዘወትር ተግባሩ ነው ሲሉ ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና ገለፁ። ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና  ይህንን የተናገሩት ለ6ኛ ዕዝ…

Continue Readingበማያቋርጥ የስልጠና ሂደት ያለፈ መሪ ድል አድራጊነት የዘወትር ተግባሩ ነው- ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና

ሀገራችን የሚመጥን በትጥቅም በሰዉ ሃይልም የተደራጀ ዘመናዊ ሠራዊት ተገንብቷል። ጀኔራል አበበዉ ታደሰ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ.ም የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበበዉ ታደሰ በልዩ ዘመቻዎች ዕዝ በስልጠና ላይ ለሚገኙት የሠራዊቱ አመራሮች በሃገራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮችን ላይ…

Continue Readingሀገራችን የሚመጥን በትጥቅም በሰዉ ሃይልም የተደራጀ ዘመናዊ ሠራዊት ተገንብቷል። ጀኔራል አበበዉ ታደሰ

መከላከያ ሠራዊቱ ለሀገር እየከፈለ የሚገኘውን ውድ ዋጋ ግምት ውስጥ ያስገባ ሁለንተናዊ ድጋፍ ሊደረግለት ይገባል ፡- ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም መከላከያ ከራስ በፊት ለህዝብ እና ለሀገር በሚል ቁልፍ እሴት ወስጥ ሆኖ ለሀገር እየከፈለ የሚገኘውን ውድ ዋጋ ግምት ውስጥ ያስገባ ሁለንተናዊ ድጋፍ ሊደረግለት…

Continue Readingመከላከያ ሠራዊቱ ለሀገር እየከፈለ የሚገኘውን ውድ ዋጋ ግምት ውስጥ ያስገባ ሁለንተናዊ ድጋፍ ሊደረግለት ይገባል ፡- ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር  ለመስራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሚያዚያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሞሮኮ የሮያል ጦር ኃይል ኢንስፔክተር ጄኔራልና የደቡባዊ ዞን ጦር አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሐመድ…

Continue Readingኢትዮጵያና ሞሮኮ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር  ለመስራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።

የብርሸለቆ መሠረታዊ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን አስመረቀ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 26 ቀን 2017 ዓ.ም የብርሸለቆ መሠረታዊ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት 41ኛ ዙር መሰረታዊ ወታደሮችን አሥመርቋል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ በክብር እንግድነት በመገኘት ሰልጣኞችን የመረቁት የምስራቅ ዕዝ ዋና…

Continue Readingየብርሸለቆ መሠረታዊ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን አስመረቀ።

ብቃት ያላቸው ተተኪ ጀማሪ መኮንኖችን የማፍራቱ ጥረት ተጠናክሮ ቀጥሏል

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ብቃት ያላቸው ተተኪ ጀማሪ መኮንኖችን የማፍራቱ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉን የሁርሶ አጭር ኮርስ ዕጩ መኮንን አዛዥ ኮሎኔል ከድር ጫጮ ተናግረዋል። በመከላከያ ትምህርትና ስልጠና…

Continue Readingብቃት ያላቸው ተተኪ ጀማሪ መኮንኖችን የማፍራቱ ጥረት ተጠናክሮ ቀጥሏል

ምስራቅ ዕዝ በሁሉም የጎጃምና ደቡብ ጎንደር ዞኖች የፅንፈኛውን ሃይል እየደመሰሰ መሆኑን ገለፀ፡፡

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 18 ቀን 2017 ዓ.ም በሁሉም የጎጃምና ደቡብ ጎንደር ዞን ተሰማርተው ግዳጃቸውን እየፈፀሙ ያሉ የሠራዊት ክፍሎች የፅንፈኛው ሃይል በቀቢፀ ተስፋ ዘመቻ ለአንድነት ብሎ ባደረገው ትንኮሳ ሠራዊቱ ፅንፈኛውን…

Continue Readingምስራቅ ዕዝ በሁሉም የጎጃምና ደቡብ ጎንደር ዞኖች የፅንፈኛውን ሃይል እየደመሰሰ መሆኑን ገለፀ፡፡

ኢትዮጵያ በተለያዬ ዘመናት የገጠሟትን ፈተናዎች ሁሉ በድል የተወጣችው በጀግኖች ልጆቿ መሰዋዕትነት ነው። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ  

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 15 ቀን 2017 ዓ.ም አየር ሃይል፣ ሳይበርና ሜካናይዝድን በማዘመን ወጊያን በመሳሪያ ቴክኖሎጅ እና በውሰን የሰው ሀይል የመጨረሰ አቅም ተገንብቷል ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ…

Continue Readingኢትዮጵያ በተለያዬ ዘመናት የገጠሟትን ፈተናዎች ሁሉ በድል የተወጣችው በጀግኖች ልጆቿ መሰዋዕትነት ነው። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ  

የባዕዳን ህልም እና ሀሳብ መክኗል ሲሉ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 12 ቀን 2017 ዓ.ም የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ለዕዙ አመራሮች የብቃትና ክህሎት ማሳደጊያ ስልጠና ላይ ስልጠና በሰጡበት ዕለት የባዕዳን ህልም ዕና…

Continue Readingየባዕዳን ህልም እና ሀሳብ መክኗል ሲሉ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ።

የኮማንዶ ክፍለጦር ለሰላም አልገዛም ባለው የፅንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ ወስዷል፡፡

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 12 ቀን 2017 ዓ.ም የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ክፍለጦር በኤፍራታና ግድም ወረዳ ዳጉች የሚባል አካባቢ በመመሸግ ህዝቡን ሲዘርፍና ሲያሰቃይ በነበረዉ የፅንፈኛ ቡድን ስብስብ ላይ በወሰደው እርምጃ በቅፅል ስሙ ቀጭኔ …

Continue Readingየኮማንዶ ክፍለጦር ለሰላም አልገዛም ባለው የፅንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ ወስዷል፡፡