ኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 አመት በኋላ Defence Cooperation Agreement (DCA)  ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ለ2ተኛ ጊዜ ተፈራረሙ ።

የተደረገው ኢትዮጵያና ኬንያ እ.ኤ.አ 1963 ኬንያ ነፃነቷን ባገኘችበት ዓመት December 12, 1963 ከተፈራረሙበት በኋላ ለ2ተኛ ጊዜ መከላከያ ለመከላከያ የተደረገ ታላቅ ወታደራዊ ስምምነት ነው፡፡ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ክቡር ፊልድ…

Continue Readingኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 አመት በኋላ Defence Cooperation Agreement (DCA)  ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ለ2ተኛ ጊዜ ተፈራረሙ ።

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከተሉትን የጦር መኮንኖችን ሹመዋል፦

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለተለያዩ የጦር መኮንኖች ሹመት ሰጡ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መስከረም 10 ቀን…

Continue Readingበጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከተሉትን የጦር መኮንኖችን ሹመዋል፦

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት

ዛሬ ኢትዮጵያ የሾመቻችሁ የመከላከያ የጦር መኮንኖች እንኳን ደስ አላችሁ። ውትድርና በመሥዋዕትነት ላይ የተመሠረተ አገልግሎት ነው። ከሕይወት የበለጠ ክብር የለምና ሕይወት ከመስጠት የበለጠ ስጦታ የለም። ዛሬ የተቀበላችሁት ሹመት የሠራዊቱን ቀጣይነት ያለው…

Continue Readingየምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት

መከላከያን ወቅቱ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ጋር አስማምቶ የማይደፈር ላደረጉት አካላት ምስጋና ይገባል     ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ

የመከላከያ ሠራዊትን ወቅቱ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ጋር አስማምቶ የማይደፈር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ለሰሩ አካላት ምስጋና ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር)…

Continue Readingመከላከያን ወቅቱ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ጋር አስማምቶ የማይደፈር ላደረጉት አካላት ምስጋና ይገባል     ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ

የሁርሶ አጭር ኮርስ እጩ መኮንን ትምህርት ቤት የ26ኛ ንስር ኮርስ ሰልጣኞችን አሥመረቀ።

በዚሁ የምረቃ ስነ-ሥርዓት ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፣ ቀደምት አርበኞች  ያለጫማ፣ ባልሰለጠነ የሰው ሀይል እና ባልሰለጠነ መሣሪያ የሀገር ውስጥና የውጭ ጠላትን…

Continue Readingየሁርሶ አጭር ኮርስ እጩ መኮንን ትምህርት ቤት የ26ኛ ንስር ኮርስ ሰልጣኞችን አሥመረቀ።

ተመራቂ መኮንኖች ማንኛውንም ተልዕኮ ለመፈፀም  ዝግጁ መሆናቸው ተረጋግጧል።

ሀገራችን ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት በሁሉም ዘርፍ ራሷን ለመቻል እያደረገች ያለችውን ተስፋ ሰጪ የልማት እንቅስቃሴዎች እኛ የሰራዊት አባላትና አመራሮች በእጅጉ የምንኮራባቸው ናቸው ሲሉ የመከላከያ ትምህርት እና ስልጠና ዋና መምሪያ ሀላፊ ጀኔራል…

Continue Readingተመራቂ መኮንኖች ማንኛውንም ተልዕኮ ለመፈፀም  ዝግጁ መሆናቸው ተረጋግጧል።

ዓላማችን የዘመኑ አርበኛ ሆነን እዚህ የደረሰችውን ኢትዮጵያን ማስቀጠል ነው።  ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ዓላማችን የዘመኑ አርበኛ ሆነን እዚህ የደረሰችውን ኢትዮጵያን ማስቀጠል ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከሰሜን ምዕራብ ዕዝ አመራሮች ጋር በቪዲዮ…

Continue Readingዓላማችን የዘመኑ አርበኛ ሆነን እዚህ የደረሰችውን ኢትዮጵያን ማስቀጠል ነው።  ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ኢትዮጵያ በርካታ ዘመን ተሻጋሪ ታሪክ ያላት ሃገር ናት። ብርጋዲየር ጄኔራል ረዛቅ አህመድ።

በደቡብ ሱዳን የሴክተር ኢስት አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ራዛቅ አህመድ የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን በደቡብ ሱዳን ቦር ከሚገኘው የ20ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ጋር አክብረዋል።‎‎ብርጋዲየር ጀነራል ራዛቅ አህመድ፤ ኢትዮጵያ ከአለም…

Continue Readingኢትዮጵያ በርካታ ዘመን ተሻጋሪ ታሪክ ያላት ሃገር ናት። ብርጋዲየር ጄኔራል ረዛቅ አህመድ።

ሰላምን ማጽናት የጸጥታ ተቋማት ዋነኛ ተልዕኳቸው ነውዶክተር ዐቢይ አህመድ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ የጸጥታ ተቋማት ዋነኛው ተልዕኮ ሰላምን በመላ ሀገሪቱ ማጽናት ነው፡፡ ይሄን በተመለከተ ከጸጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ሲደረግ የነበረው ውይይት ዛሬ ተጠቃልሏል፡፡ የኢትዮጵያ…

Continue Readingሰላምን ማጽናት የጸጥታ ተቋማት ዋነኛ ተልዕኳቸው ነውዶክተር ዐቢይ አህመድ

ለዘመናት የሀገራችን ክብርና ሉዓላዊነት ልናስከብር የቻልነው ባለን የማይናወጥ ጽናት ነው።     ክብርት ኢንጅነር አይሻ መሃመድ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

በአድዋ ድል መታሰቢያ በፀጥታና ደህንነት ተቋማት የተዘጋጀ ጷጉሜን 01 የጽናት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ መክፈቻ ለይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ የመከላከያ ሚኒስትርና የበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ኢንጅነር አይሻ መሀመድ…

Continue Readingለዘመናት የሀገራችን ክብርና ሉዓላዊነት ልናስከብር የቻልነው ባለን የማይናወጥ ጽናት ነው።     ክብርት ኢንጅነር አይሻ መሃመድ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት