ኢትዮጵያ በተለያዬ ዘመናት የገጠሟትን ፈተናዎች ሁሉ በድል የተወጣችው በጀግኖች ልጆቿ መሰዋዕትነት ነው። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ  

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 15 ቀን 2017 ዓ.ም አየር ሃይል፣ ሳይበርና ሜካናይዝድን በማዘመን ወጊያን በመሳሪያ ቴክኖሎጅ እና በውሰን የሰው ሀይል የመጨረሰ አቅም ተገንብቷል ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ…

Continue Readingኢትዮጵያ በተለያዬ ዘመናት የገጠሟትን ፈተናዎች ሁሉ በድል የተወጣችው በጀግኖች ልጆቿ መሰዋዕትነት ነው። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ  

የባዕዳን ህልም እና ሀሳብ መክኗል ሲሉ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 12 ቀን 2017 ዓ.ም የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ለዕዙ አመራሮች የብቃትና ክህሎት ማሳደጊያ ስልጠና ላይ ስልጠና በሰጡበት ዕለት የባዕዳን ህልም ዕና…

Continue Readingየባዕዳን ህልም እና ሀሳብ መክኗል ሲሉ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ።

የኮማንዶ ክፍለጦር ለሰላም አልገዛም ባለው የፅንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ ወስዷል፡፡

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 12 ቀን 2017 ዓ.ም የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ክፍለጦር በኤፍራታና ግድም ወረዳ ዳጉች የሚባል አካባቢ በመመሸግ ህዝቡን ሲዘርፍና ሲያሰቃይ በነበረዉ የፅንፈኛ ቡድን ስብስብ ላይ በወሰደው እርምጃ በቅፅል ስሙ ቀጭኔ …

Continue Readingየኮማንዶ ክፍለጦር ለሰላም አልገዛም ባለው የፅንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ ወስዷል፡፡

በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መስከረም 06 ቀን 2017 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ወረዳ አንድ ክፍለ ጦር በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ እርምጃ መውሰዱን መቶ አለቃ አለልኝ ፀሃዬ ተናግረዋል። በጥፋት…

Continue Readingበአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ።

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2016 ዓ.ሞ የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር የሰራዊት አባላት እና አመራሮች በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ባለው…

Continue Readingየሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር አመራሮች እና አባላት ደም ለገሱ፡፡

ኮሩ መቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው ጥሩ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት አከናወነ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 27 ቀን 2016 ዓ.ም በዕለቱ በክብር እንግድነት ተገኝተው ማዕረግ በማልበስ የስራ መመሪያ የሠጡት የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ ፤ ማዕረግ የመቆያ ጊዜን ብቻ…

Continue Readingኮሩ መቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው ጥሩ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት አከናወነ።

የዓድዋ ድል መታሠቢያ የምረቃ ሥነ ሥርዓት

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 03 ቀን 2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት የዓድዋ ድል መታሰቢያ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱም ጠቅላይ ሚኒስትር…

Continue Readingየዓድዋ ድል መታሠቢያ የምረቃ ሥነ ሥርዓት

መብረቅ ክፍለጦር በወሰደው ርምጃ የሽብር ቡድኑ ዋና ዋና አመራሮቹ ተመቱ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 07 ቀን 2016 ዓ.ም መብረቅ ክፍለ ጦር ሰሞኑን ባደረገው ዘመቻ የአሸባሪው ሸኔ አመራሮችና አባላት ሲመቱ መገናኛ ሬዲዮን ጨምሮ በርካታ የጦር መሳሪያ እና ተተኳሽች በቁጥጥር ስር ውለዋል።…

Continue Readingመብረቅ ክፍለጦር በወሰደው ርምጃ የሽብር ቡድኑ ዋና ዋና አመራሮቹ ተመቱ።

ህገ-ወጥ የመሳሪያ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ከትትል ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 07 ቀን 2016 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ልዩ ስሙ አስጎሪ በተባለ ቦታ ህገ-ወጥ መሳሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ በስፍራው የተሰማራው የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ክፍለጦር ባደረገው የተቀናጀ…

Continue Readingህገ-ወጥ የመሳሪያ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ከትትል ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

የኢንስፔክሽን ቡድኑ የሠላም አሥከባሪውን ሻለቃ የዝግጁነት ሁኔታ አረጋግጧል።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 07 ቀን 2016 ዓ.ም በአትሚስ የሴክተር 3 ኢንስፔክሽን ኃላፊ አቶ ጀምስ ነካሻ የ2024 የመጀመሪውን ሩብ ዓመት የሰራዊቱን ዝግጁነት ለማረጋገጥ በተደረገው ኢንስፔክሽን ሠላም አሥከባሪ ሻለቃው በጥሩ አቋም…

Continue Readingየኢንስፔክሽን ቡድኑ የሠላም አሥከባሪውን ሻለቃ የዝግጁነት ሁኔታ አረጋግጧል።