የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን አስጀመሩ።

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ የ2017 ዓ.ም የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን በተቋም ደረጃ አስጀምረዋል። በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ የችግኝ ተከላን መርሀ-ግብር  ያስጀመሩት…

Continue Readingየጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን አስጀመሩ።

ሠላምን በማፅናት ዕድገትና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው።ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲዎስ 

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲዎስ በወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ ፣ አህጉራዊ ፣ ቀጠናዊና  ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለከፍተኛ የመከላከያ ሠራዊቱ አመራሮች…

Continue Readingሠላምን በማፅናት ዕድገትና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው።ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲዎስ 

በምስራቁ የሃገራችን ክፍል በሰላምና ፀጥታ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሚያዚያ 08 ቀን 2017 ዓ.ም ውይይቱን የመሩት የሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የአገራችን የምስራቁ ቦርደር ደህንነትን በማረጋገጥና የክልላችን ሰላምና ፀጥታ ፀንቶ እንዲቀጥል በማድረግ ረገድ መከላከያ…

Continue Readingበምስራቁ የሃገራችን ክፍል በሰላምና ፀጥታ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

ኢንጂነር አይሻ መሃመድ በቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተመራውን ከፍተኛ ልዑክ አነጋጋሩ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሚያዚያ 07 ቀን 2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ መከለከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረገ ለሚገኘውና  በቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሪዚሄንኮቭ የተመራውን ከፍተኛ ልዑክ በፅህፈት…

Continue Readingኢንጂነር አይሻ መሃመድ በቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተመራውን ከፍተኛ ልዑክ አነጋጋሩ።

የመከላከያ ሚኒስቴር ባለፉት ዘጠኝ ወራቶች አበረታችና ውጤታማ ተግባራት አከናውኗል- ኢንጂነር አይሻ መሀመድ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 30 ቀን 2017 ዓ.ም የመከላከያ ሚኒስቴር የ2017 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ውይይት አድርጓል። የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቱን ያቀረቡት የሚኒስቴሩ እቅድ እና ሪፖርት ዝግጅት ክትትል ዳይሬክተር ኮሎኔል…

Continue Readingየመከላከያ ሚኒስቴር ባለፉት ዘጠኝ ወራቶች አበረታችና ውጤታማ ተግባራት አከናውኗል- ኢንጂነር አይሻ መሀመድ