ኮሩ መቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው ጥሩ የስራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት አከናወነ።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የካቲት 27 ቀን 2016 ዓ.ም

በዕለቱ በክብር እንግድነት ተገኝተው ማዕረግ በማልበስ የስራ መመሪያ የሠጡት የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ ፤ ማዕረግ የመቆያ ጊዜን ብቻ በመሸፈን የሚሠጥ ሳይሆን ሀገር፣ ህዝብና መንግስት የሰጣችሁን ሃላፊነት እና ተልዕኮ በሚገባ በመወጣት የሚሰጥና የበለጠ የስራ ተነሳሽነት የሚፈጥር የድካማችሁ ውጤት ነው ብለዋል።

ተሿሚዎች ትናንት እየተወጣችሁ ለመጣችሁት የስራ ትጋት ተቋሙም ሆነ መንግስት ትልቅ ክብርና አደራ እየጣሉባችሁ እንዳለ ተገንዝባችሁ ለበለጠ ስራ እና ሃላፊነት ራሳችሁን ማዘጋጀት ይጠበቅባችሁል ሲሉ አሳስበዋል ዘገባው የጋብዘው ዳና ነው።

በተያያዘም የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ለከፍተኛ መኮንኖች ፤መስመራዊ መኮንኖች እና ለባለሌላ ማእረግተኞች ማዕረግ አልብሷል።

ሹመቱ የተሰጠው የማዕረግ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ ሲሆን ያላቸው ልምድ አና ብቃት ተገናዝቦ ወደ ቀጣይ ማዕረግ የሚሾሙበት ቦታ መኖሩ ተረጋግጦ መሆኑን የዋና ዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ደረጀ ደመቀ መናገራቸውን ያደረሠን ፅህፈት ቤቱ ነው።

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ

http://youtube.com/channel/UCgcF4HWzgNZRsmMlUlb8ebQ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም

http://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ

http://www.facebook.com/fdredefense.official

ወቅታዊ አጀንዳ

j
ኢትዮጵያ በየዘመኑ በታሪካዊ ጠላቶች እና በውስጥ ባንዳዎች ብትፈተንም፤ ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ፍላጎታቸውን እያከሸፈው ይገኛል።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
m
የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የ71ኛ መተማ ኮርስ ዕጩ መኮንኖችን በደማቅ ስነ-ስርዓት አስመርቋል። 
af
የሎጂስቲክስና የኮሙኒዩኬሽን አቅም የሀገራትን ዕድገትና ተፅዕኖ የሚወስን መሠረታዊ ኃይል ነው።       ዶክተር አለሙ ስሜ
m
የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ የሀገራችንን አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
hu
የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን አሰመረቀ።
shu
ውትድርና ጀግንነትን እና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበገሩት በፅናት መቆምን ይጠይቃል፦       ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ

ስፖርት

j
ኢትዮጵያ በየዘመኑ በታሪካዊ ጠላቶች እና በውስጥ ባንዳዎች ብትፈተንም፤ ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ፍላጎታቸውን እያከሸፈው ይገኛል።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
m
የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የ71ኛ መተማ ኮርስ ዕጩ መኮንኖችን በደማቅ ስነ-ስርዓት አስመርቋል። 
af
የሎጂስቲክስና የኮሙኒዩኬሽን አቅም የሀገራትን ዕድገትና ተፅዕኖ የሚወስን መሠረታዊ ኃይል ነው።       ዶክተር አለሙ ስሜ
m
የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ የሀገራችንን አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
hu
የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን አሰመረቀ።
shu
ውትድርና ጀግንነትን እና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበገሩት በፅናት መቆምን ይጠይቃል፦       ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።