ሠራዊቱ ኢትዮጵያን በኪነ ጥበብ እና በመስዋዕትነት ለዘመናት ገንብቷል፦    ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባየ



‎የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ ጥበብና ስነ ጥበብ  ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባየ በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ መክዬ መሃመድ የመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ሀላፊ ብርጋዲየር ጀኔራል ይታያል ገላው የመከላከያ ስፖርት እና ኪነ ጥበብ ስራዎች ማዕከልን ጎብኝተዋል። 


‎በጉብኝቱ ወቅት የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር  የኪነ ጥበብ ስነ ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባየ ሠራዊቱ ለሀገሩ የሚሠዋ የሀገር ፍቅር መለያ በመሆኑ ይህን ሠራዊት የሚገልፅ የኪነ ጥበብ ስራዎች ማዕከሉ እየሠራ እንደሚገኝ በጉብኝቱ ማየታቸውን ተናግረው እንደ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ተገቢው ድጋፍ ለማዕከሉ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።

‎የመከላከያ ጥናትና ምርምር  ማዕከል ሀላፊ ብርጋዴር ጀነራል ይታያል ገላው በበኩላቸው ተዋግቶ የሚያሸንፍ ሠራዊትን ለመገንባት የመከላከያ ስፖርት እና ኪነ ጥበብ ስራዎች ማዕከል ሚና የጎላ በመሆኑ ማዕከሉ እየሠራ ያለውን ስራ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል።

‎በጉብኝቱ የማዕከሉ የስራ እንቅስቃሴ እና የምስረታ ታሪክ ለክብር እንግዶች ገለፃ የተደረገ ሲሆን የክብር እንግዶችም የማዕከሉን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።


ወቅታዊ አጀንዳ

m
የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ የሀገራችንን አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
hu
የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን አሰመረቀ።
shu
ውትድርና ጀግንነትን እና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበገሩት በፅናት መቆምን ይጠይቃል፦       ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ
SS1
ከተጣሉበት በማንሳት በራስ አቅም ተሻሽለው ወደ ሀይል የገቡት ትጥቆች የተቋሙን የውጊያ አቅም በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራሉ።     ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
SSS
የሜጀር ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለተቋምና ለሀገር የሚሠጠውን ጥቅም ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።
ASH
የውስጥ አቅሞችን አሟጦ በመጠቀም ለተቋማዊና ሀገራዊ ጥቅም ማዋል ይገባል።  ክብርት ኢንጅነር አይሻ መሀመድ

ስፖርት

m
የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ የሀገራችንን አቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።    ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
hu
የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን አሰመረቀ።
shu
ውትድርና ጀግንነትን እና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበገሩት በፅናት መቆምን ይጠይቃል፦       ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ
SS1
ከተጣሉበት በማንሳት በራስ አቅም ተሻሽለው ወደ ሀይል የገቡት ትጥቆች የተቋሙን የውጊያ አቅም በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራሉ።     ክቡር ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
SSS
የሜጀር ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለተቋምና ለሀገር የሚሠጠውን ጥቅም ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።
ASH
የውስጥ አቅሞችን አሟጦ በመጠቀም ለተቋማዊና ሀገራዊ ጥቅም ማዋል ይገባል።  ክብርት ኢንጅነር አይሻ መሀመድ

ኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

ለህገ መንግስቱ፣ ለሀገራችን መንግስትና ህዝቦች ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ ጦርነትን የሚያቆም የልህቀትና የፍቅር ማዕከል የሆነ፣ በአስተማማኝ እና በብቃት በአገር አቀፍና በአለም አቀፍ ግዳጅ የሚያሳካ ዘመናዊ የመከላከያ ሰራዊት ማየት።

ማህበራዊ ሚዲያ